የፍትህ ዌብሳይት እንዳይታይ መታገዱ ታወቀ

መጋቢት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የሆነው ተመስገን ደሳለኝ በፌስ ቡኩ ላይ ባሰፈረው መልክት ድረገጻቸው ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በኢትዮጵያ ታግዷል።

ተመስገን ይህን ድርጊት ለፈጸሙት ወጎነች ” መታፈን አማራጭ ቀዳዳዎችን ይፈጥራል፣ ጭቆናም ይበልጥ ያጠነክራል፣ መገፋትም ተከሻን አደንድኖ መልሶ መግፋትን ያስተምራል። ወደድንም ጠላንም አዲሱ ትውልድ ከዚህ በላይ መሸወድም ሆነ ቀጥቅጦ ወይም አባብሎ መግዛት አይቻልም። ለዚህም ነው ብዙ ብጥቅጣቂ ኮሺታዎች እየተሰሙ ያሉት፣ በእርግጥ ዛሬ እነዚህ ብጥቅጣቂ ኮሽታዎች ባለቤት የላቸውም፣ እመኑኝ ነገ ግን አንድ አድርጎ የሚሰፋቸው ይኖራቸዋል።” ሲል አስጠንቅቋል።

 ___________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________

ESAT is the first independent Ethiopian satellite service tasked to produce accurate and balanced news and information, as well as other entertainment, sports and cultural programming created for and by Ethiopians.

ESAT is committed to the highest standards of broadcast journalism and programming and will strive to provide an outlet of expression to all segments of the diverse Ethiopian community worldwide