.የኢሳት አማርኛ ዜና

የግንቦት7 ህዝባዊ ሐይል ከሌሎች ድርጅቶች ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

ታህሳስ ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የድርጅቱ ቃል አቀባይ ታጋይ ዜና ጉታ ለኢሳት እንደገለጠው ከትግራይ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ወይም ደሚት፣ ከኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር፣ ከኢትዮጵያ ህዝብ ፍትህና እኩልነት ግንባር፣ ከጋምቤላ ህዝብ ነጻነት ንቅናቄ፣ ከቤንሻንጉል ህዝብ ነጻነት ንቅናቄ እንዲሁም የአማራ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ከተባሉት ድርጅቶች ጋር በጥምረት ለመስራት አስፈላጊው ዝግጅት አጠናቋል። ታጋይ ዜና ጉታ ህዝባዊ ሀይሉ በዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ከሚመራው የግንቦት7 ...

Read More »

ከቀጣዩ የኢህአዴግ ጉባዔ ምርጫ አዳዲስ አመራሮች አይጠበቁም ተባለ

ታህሳስ ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢህአዴግ ጉባዔ በየካቲት ወር በመቀሌ ከተማ የግንባሩን አመራር ይመርጣል ተብሎ የሚጠበቅ ቢሆንም ምርጫው ግን ብዙም አዳዲሰ ለውጦች እንደማይኖሩት ለድርጅቱ ቅርበት ያላቸው ሰዎች ገለጡ በግንባሩ ሕገደንብ መሰረት ከሁለት እስከ ሁለት ዓመት ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ የሚካሄደው ይኸው ጉባዔ በየካቲት ወር 2005 ሲካሄድ ግንባሩን ለቀጣይ ሁለት ዓመት የሚያገለግሉ አመራሮችን ይመርጣል፡፡ በዚሁ መሰረት የግንባሩ አባል ድርጅቶች ...

Read More »

መንግስት የኦጋዴን ነጻ አውጭ ግንባር አንድ አንጃ ከመንግስት ጋር ለመደራደር አዲስ አበባ ገባ በማለት የገለጸውን ግንባሩ አስተባባለ

ታህሳስ ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር መደራደር እፈልጋለሁ ህገመንግስቱንም ተቀብያለሁ ሲል በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን መግለጫ የሰጠው ግለሰብ ከድርጅቱ የተባረረ ተራ አባል መሆኑን የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር አስታወቀ:: የኢትዮጵያ መንግስት ከኦብነግ አንድ አንጃ ጋር መደራደሩን ቢያስታውቅም ኦብነግ ሀሰት ነው ሲል አስተባብሎል: በኦብነግ ውስጥም የተፈጠረ  አንዳች አንጃ አለመኖሩን ገልጧል:: የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር ከፍተኛ አመራር አቶ ሀሰን ...

Read More »

በህውሀት የብቸኝነት እዝ የሚመራው የኢትዮጵያ ሰራዊት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ከሚደረጉ ህዝባዊ ትግሎች ጎን እንዲሰለፍ ጥሪ ቀረበ

ታህሳስ ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ የትግል አቅጣጫውንና የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና የደህንነት ሀይሎች ለመንግስት ህዝብን የመጨቆኛ መሳሪያ መሆናቸውን አቁመው ከህዝብ ጎን እንዲቆሙ ጥሪውን አስተላልፎል:: ህውሀት ኢህአዴግ በህዝባችን ላይ የሚያደርሰው በደልና ግፍ ሊያበቃ ይገባል ያለው የሸንጎ መግለጫ በእስር ላይ ያሉት የፖለቲካና የህሊና እስረኞች ባስቸኮይ እንዲፈቱም መንግስትን አሳስቦል:: አፋኝ ...

Read More »

አዲስ ራዕይ የተሰኘ መጽሄት በሁሉም የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ዘንድ በግዳጅ እየተሸጠ ነው

ታህሳስ ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በሞቹ የቀድሞ ጠ/ሚ/ር መለስ ዜናዊ የስራ ታሪክ ዙሪያ የሚያጠነጥን አዲስ ራዕይ የተሰኘ መጽሄት በሁሉም የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ዘንድ በግዳጅ በ 100 ብር እየተሸጠ መሆኑ ተገለጸ:: ከሀገር ቤት የኢሳት ምንጮች እንደገለጡት በጠ/ሚሩ ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጥነውን አዲስ ራዕይ የተሰኘ መጽሄት ከ 2000 ብር በላይ ደሞዝተኛ የሆነ በአንድ ክፍያ 100 ብር ለመግዛት ይገደዳል ከ2000 ብር በታች ...

Read More »

አቶ በረከት ስምአን ተጽእኖቸው አየቀነሰ የህዋሃት ጡንቻ አየፈረጠመ መምጣቱ ተገለፀ

ታህሳስ ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስተር መለሰ  ዜናዊ ማለፋቸውን ተከትሎ በኢትዮጵያ ፖለትካ መድረከ ውስጥ  ሚናቸው ጎልቶ የነበረው አቶ በረከት ስምአን ተጽእኖቸው አየቀነሰ የህዋሃት ጡንቻ አየፈረጠመ መምጣቱ ተገለጸ:: የአረና ትግራይ አመራር አባል የሆኑት አቶ አስራት አብርሃም የውስጥ ምንጮችን ጠቅሰው ባሰራጩት ጹሁፍ አንዳመለከቱት አቶ በረከት ስለ ኤርትራ የስጡት መግለጫ  ህዋሃትን አሰተባብሮባቸዋል:: አቶ በረከት ስምኦን የኤርትራ ተቃዋሚዎች ፖልቶክ መድረክ ...

Read More »

የባህርዳር ሹማምንት በከፍተኛ ሙስና ተዘፍቀዋል ተባለ

ኢሳት ዜና:-ለአቶ በረከት ስምኦን የተጻፈ ሚስጢራዊ ደብዳቤ እንዳመለከተው በባህርዳር ከተማ ከንቲባ በአቶ ፋንታ ደጀን አማካኝነት በርካታ ወንጀሎች እየተፈጸሙ ናቸው። ደብዳቤው በብአዴን ውስጥ ሁለት በጥቅም የተሳሰሩ ቡድኖች መፈጠራቸውን ያመለክታል። አንደኛው ቡድን ደጀኔ ሽባባው በተባለው የብአዴን ጽሀፈት ቤት ሀላፊ የሚመራ ሲሆን በዚህ ቡድን ውስጥ የገቢዎች ጽህፈት ቤት ሀላፊ የሆነው ክብረት ሙሀመድ፣ የከተማ አግልገሎት የቴክኒክ ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅር መኮንን፣ የቤቶች ...

Read More »

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ነገ ድምፃቸውን ያሰማሉ

ኢሳት ዜና:-<<ከፓትርያርክ ምርጫ በፊት እርቅና ሰላም ይቅደም>>በሚል መሪ ሀሳብ የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች በመጪው እሁድ ከቅዳሴ በሁዋላ የተቃውሞ ድምፃቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ ቀረበ። ደጀ ሰላም እንደዘገበው ላለፉት 20 ዓመታት በውግዘት የተለያዩ አባቶች አንድ እንዲሆኑ፣ አንዲት ቤተ ክርስቲያን፣ አንድ አስተዳደርና አንድ ቅ/ሲኖዶስ እንዲኖር ለማድረግ ሲካሄድ የሰነበተው የእርቀ-ሰላም ሂደት በመልካም ውጤት ሊጠናቀቅ ጫፍ ላይ በደረሰበት ጊዜ፤ የታየውን የተስፋ ጭላንጭል በሚያዳፍን መልኩ ...

Read More »

የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አድማ በመቱ ማግስት- መንግስት ለተጫዋቾቹ ጥያቄ ምላሽ እንደሚሰጥ ቃል ገባ

ኢሳት ዜና:-ከ 31 ዓመታት በሁዋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ያለፉትና በመጪው ጥር ወር በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የተሻለ ውጤት ያስመዘግባሉ ተብለው ተስፋ የተጣለባቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባላት ከክፍያና ከአንዳንድ ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ አድማ የመቱት ከጥቂት ቀናት በፊት ነበር። ዋልያዎቹን  አድማ ለመምታት ያነሣሳቸው፤ ቀደም ካለ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ በእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ በኩል  የተደረገላቸው ምንም ዓይነት ድጋፍ አለመኖሩ፤እንዲሁም  በሽልማት ...

Read More »

ሰበር ዜና: የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል ተመሰረተ

የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል ተመሰረተ ህዝባዊ ሀይሉ በወጣቶችና ምሁራን የተመሰረተ ነው ተብሎአል ወያኔን በኃይል የማስወገድ፤ ሁሉንም ሀይሎች ያሳተፈ ሰላማዊና ዲሞክራሲ የሥልጣን ሽግግር በሃገሪቱ እንዲኖር እንደሚታገል አስታውቋል ህዝባዊ ሀይሉ በዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ከሚመራው   የግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ጋር ያለው ግንኙነት በግልጽ የታወቀ ነገር የለም::

Read More »