ነሃሴ ፲፮(አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት ኢህአዴግ ምንጮች እንደገለጹት በሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ ሙሃመድ ኡመር እና በክልሉ የካቢኔ አባሎች መካከል የተፈጠረውን ልዩነት ተከትሎ በጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ጽ/ቤት በተካሄደው አስቸኳይ ግምገማ ፣ ፕሬዚዳንቱ ፈጸሟቸው የተባሉ በርካታ ወንጀሎች ተዘርዝረው ቀርበዋል። አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በሰብሳቢነት በመሩት ግምገማ ላይ ም/ል ጠ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የጠ/ሚኒስትሩ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ አለቃ ጸጋየ በርሄ፣ የደህንነት ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
በባቲ ኦሮሞዎች እና የአጎራባች አፋር ክልል ነዋሪዎች ግጭቱ ተባብሶ መቀጠሉ ተሰማ
ነሃሴ ፲፮(አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በባቲ ወረዳ ልዩ ስሙ ቡርቃ በተባለ ቀበሌ አካባቢ የሚኖሩ የሁለቱ አጎራባች ክልሎች ነዋሪዎች በተለያዩ ጊዜያት በተኩስ እየተጋጩ በሁለቱም ወገን ሰዎች እየሞቱ ቢሆንም ፤የሁለቱ ክልል መሪዎች ጉዳዩን ለመፍታት ምንም ዓይነት ጥረት አለማድረጋቸው እንዳሳዘናቸው የባቲ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ በቡርቃ ቀበሌ የተቀበረ ወርቅ አለ ተብሎ መነገሩ ለግጭቱ መባባስ ምክንያት መሆኑን የሚናገሩት የአይን እማኞች፣ የኦሮምያ ዞን መሬቱን ...
Read More »የዋጋ ንረቱ አለመረጋጋት ከፍተኛ አመራሩን ውጥረት ውስጥ ከቷል
ነሃሴ ፲፮(አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከሐምሌ ወር ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ደመወዝ ጭማሪ መደረጉ ከተነገረ በኃላ ይበልጥ የተባባሰውንየዋጋንረትለማስታገስመንግሥትእየወሰዳቸውያሉትየሃይልእርምጃዎችውጤትባለማምጣታቸውከፍተኛአመራሩውጥረትውስጥ ከመወደቁጋርተያይዞአምራች፣አስመጪናአከፋፋይነጋዴዎችዋጋአለመጨመራቸውንለሕዝብእንዲናገሩ እየተገደዱ ነው። በሰኔ ወር አጋማሽ የሲቪል ሰርቪስ ቀን ሲከበር ከአንድ ዓመት በላይ ተጠንቶ የዋጋ ንረት በማያስከትል መልኩ የደመወዝ ጭማሪ መደረጉ በጠ/ሚኒስትርኃ/ማርያምደሳለኝከተነገረበሃላበዋናነትበሸቀጦች፣በምግብናበቤትኪራይዋጋላይከፍተኛንረትመከሰቱየመንግሥትን ጭማሪ ዋጋቢስነት ያሳየ ከመሆኑም በላይተ አማኒነቱንም ጎድቶአል፡፡ በተለይየጭማሪውመጠንእጅግዘግይቶሲነገርገዥውፓርቲበራሱአባሎችናደጋፊዎችጭምርእየተተቸመምጣቱከፍተኛአመራሩንአደናግጦአል፡፡በዚህም መደናገጥ በየመንደሩየሚገኙተራሱቆችንከማሸግናነጋዴዎችን ከማሰርጀምሮበራዲዮናበቴሌቪዥንነጋዴውንየማጥላላትናየማስፈራራትስራዎችንሲያከናውንየቆየቢሆንም የዋጋንረቱአሁንምቢሆንሊረጋጋአልቻለም። የንግድ ሚኒስቴር ከደመወዝ ጭማሪው በፊት ዋጋ ጨምረው የነበሩ ...
Read More »የወልድያ ከተማ ህዝብ ብሶቱን አሰማ
ነሃሴ ፲፮(አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የብአዴን ከፍተኛ ሹሞች ከከተማው ህዝብ ተወካዮች፣ ከኢህአዴግ አባላትና ከተለያዩ የመስሪያ ቤት ሃላፊዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ነዋሪዎች የተለያዩ ችግሮችን አንስተዋል። አንድ አስተያየት ሰጪ የጤና ተቋማት መድሃኒት በማጣታቸው አግልግሎት እየሰጡ አለመሆኑን ተናግረዋል ሌላ አስተያየት ሰጪ ደግሞ የመብራት ችግር የከተማው ችግር መሆኑን ገልጸዋል ኮብልስቶን ለይስሙላ ተብሎ የሚሰራ በመሆኑ ለህዝቡ ችግር እየፈጠረ መሆኑን አንድ ሴት አስተያየት ሰጪ ...
Read More »የባህር ዳር ጊዮን ሆቴል ባለቤት በ7 አመት እስራት ተቀጡ
ነሃሴ ፲፮(አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በባህርዳር ከተማ ነዋሪ የሆኑት የአቶ መለስ ዜናዊ የቅርብ ዘመድ አቶ ወልዱ ወልደአረጋይ በ7 አመትፅኑ እስራት መቀጣታቸውን የክልሉ ዘጋቢያችን ገልጻለች። መንግስት ማግኘ ትየነበረባትን ከ900 መቶ ሺህ ብር በላይ እንዳያገኝ ያደረገ ታክሰ በማጭበርበር ወንጀል የተከሰሰው ወልዱና ቤተሰቡ ኃላፊነት የተወሰነየግል ማህበርበእስራትናበገንዘብእንዲቀጣየምዕራ ጎጃም ዞንየባህርዳርምድብችሎትውሳኔማስተላለፉንየአማራክልልጠቅላይፍርድቤትየውሳኔመዛግብትዋቢ በማድረግ ገልጻለች። የምዕራብጎጃምፍርድቤትባህርዳርምድብችሎት ወልዱናቤተሰቡሀላፊነቱየተወሰነየግልማህበር፣ አቶ ወልዱወልደአረጋይ እና አቶብስራትወልዱወልዳረጋይየተጨማሪእሴትታክስሰብስቦያለማሳወቅናያለመክፈልእንዲሁምየተጨማሪእሴትታክስባልሆነደረሰኝግብይትበማካሔድወንጀል በአመትስድስትነጥብሶስትሚልዩንብርመሰብሰባቸው ተጠቅሷል፡፡ ከዚህምለመንግስትመግባትየነበረበትከስድስትመቶሺብርበላይለግልጥቀማቸውአውለዋል ብሎአል። ተከሳሽወልዱወልዳረጋይበ7 አመትፅኑእስራትእንዲቀጡአንደኛተከሳሽወልዱናቤተሰቡሀላፊነቱየግልማህበርንበተመለከተበህገ-ሰውነትየተሰጠውድርጅትበመሆኑ ...
Read More »ኢህአዴግ አክራሪነትን ለመዋጋት አዲስ ስታራቴጂ መንደፉን አስታወቀ
ነሃሴ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በእስልምና በኦርቶዶክስና በፕሮቴስታንት ሃይማኖቶች እየታየ ያለው የአክራሪነት አደጋ ለስርዓቱ ፈተኝ ሆኗል በሚል አላማ የተሰናዳው አዲስ ስትራቴጂ በአማራ፣ በኦሮምያና በደቡብ ክልሎች ከመጪው አመት ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል። በሰነዱ ዙሪያ ላይ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞን እና ለአክራሪነት ተጋላጭ ናቸው የተባሉ የአንዳንድ ወረዳ አመራሮች እንዲሁም የሚመለከታቸው የተለያዩ መስሪያ ቤት አመራሮች ውይይት አድርገውበታል። ውይይቱን የተካፈሉት የክልሉ ከፍተኛ ...
Read More »የደሞዝ ጭማሪው እንደገና ሊመረመር ነው
ነሃሴ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አስቀድሞ የህዝብ ግንኙነት ስራ መሰራቱን ተከትሎ በመንግስት ሰራተኞች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት የነበረው የደሞዝ ጭማሪ የታሰበውን ያክል አለመሆኑን ተከትሎ በሰራተኛው ዘንድ ቅሬታ ከፈጠረ በሁዋላ መንግስት ተጨማሪ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑ ታውቋል። “የደሞዝ ማስተካከያ የተባለው የታለመውን የፖለቲካ ትርፍ አለማስገኘቱ ብቻ ሳይሆን በእቃዎች ላይ የዋጋ ጭማሪ በማስከተሉና የኑሮ ውድነቱን በማባባሱ በየመድረኩ ተቃውሞ እየጋበዘ ነው በሚል ሪፖርት ...
Read More »ሰማያዊ ፓርቲ ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚሰጠውን ስልጠና አወገዘ
ነሃሴ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፓርቲው ” ለተማሪዎች በግዳጅ የሚሰጠውን ካድሬያዊ ስልጠና እና ትውልድን የማኮላሸት ሴራአጥብ ቀንእናወግዛለን!” በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ፣ ላለፉት 23 ዓመታትህወሓት/ኢህአዴግስራዬብሎካዳከማቸውናጉዳዬከማይላቸውዘርፎችውስጥ የሚመደበውየትምህርትስርዓቱመሆኑን ገልጾ፣ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የገዢው ፓርቲ አባል እንዲሆኑ ሲገደዱ መቆየታቸውና የኢህአዲግአባልካልሆኑምስራሊያገኙእንደማይችሉእየተነገራቸውበፍራቻለአባልነትየተመዘገቡብዙዎችእንደሆኑየአደባባይሚስጥርነው ብሎአል። በያዝነውወርበሁሉምዩኒቨርስቲዎችተማሪዎችእንዲሰበሰቡናስልጠናእንዲወስዱ፣ ስልጠናውን ያልተከታተለም መደበኛ ትምህርቱን እንደማይቀጥል ማስፈራሪያአይሉትማሳሰቢያበገዢውፓርቲበኩልመተላለፉንናተማሪዎቹበግድስልጠናውንእንዲወስዱመገደዳቸውሳያንስወደግቢከገቡበኋላ ተመልሰውመውጣትእንደማይችሉመደረጉን አስታውሰዋል። ህወሓት/ኢህአዴግይህንንስልጠናሲያካሂድም ህግንበጣሰመልኩየትምህርትማዕከላትንየፖለቲካማራመጃእናየአንድፓርቲርዕዮተ-ዓለም ማስፈፀሚያማድረጉን፣ይህንፋይዳቢስስልጠናበሁሉምዩኒቨርሲቲዎችናከ800.000 በላይለሚሆኑተማሪዎችበሚሰጥበትወቅትከፍተኛ የህዝብሀብትእያባከነመሆኑን፣ ተማሪዎችየእረፍትጊዜያቸውንበነፃነትማሳለፍሳይችሉበአስቸኳይወደዩኒቨርስቲዎችእንዲመለሱመገደዳቸው ፣ በሚሰጠውስልጠናምላይበአክራሪነትበብሔርተኝነትናበመሳሰሉትጉዳዩችሽፋንበተማሪዎችዘንድመርዛማጥላቻንእየረጨመሆኑን ሰማያዊ ፓርቲ ገልጿል። ...
Read More »በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ ተማሪዎች የአገራችን ችግሮች በስልጠና አይፈታም አሉ
ነሃሴ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢህአዴግ ” የመንግስትን ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን ለከፍተኛ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ማስተዋወቅ” በሚል የጀመረው ስልጠና በወሎ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ሲሆን፣ ተማሪዎች በአገሪቱ ውስጥ የሚታዩ በርካታ ችግሮችን እያነሱ ጥያቄዎችን እየጠየቁና አስተያየቶችንም እየሰጡ ነው። በወሎ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ባለው ስልጠና ተማሪዎች ኢህአዴግ እራሱን ከቀድሞ ስርአቶች ጋር ማወዳዳሩን እንዲያቆም ጠይቀዋል። ቀድሞ ስርአቶች ያልተማሩ በመሆናቸው ስህተት ቢሰሩ አይገርምም ያሉት ተማሪዎች፣ ...
Read More »ለቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አባለት ጥሪ ቀረበ
ነሃሴ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በየወረዳዎች የተለጠፉት ማስታወቂያዎች ” በተለያዩ ጊዜያት በአገር መከላከያ ሰራዊት ስታገለግሉ የነበሩና በተለያዩ ጊዜያት ወደ ወረዳችን የተመለሳችሁ የሰራዊት አባላት በሙሉ የወረዳው አስተዳደርና ጸጥታ ጽ/ቤት ለመዝግባ ስለሚፈልጋችሁ እስከ ነሃሴ 21 እየቀረባችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን” ይላሉ። ማስታወቂያዎቹን ለማውጣት ለምን እንዳስፈለገ ግልጽ ባይሆንም፣ መከላከያን እየከዱ የሚጠፉ የሰራዊት አባላት በመበራከታቸውና አዳዲስ ተመልማዮችም በመጥፋታቸው ምናልባትም ነባሮችን የመመለስ ስራ ለመስራት ሳይሆን ...
Read More »