ኢሳት (ሚያዚያ 14 ፥ 2008) ባለፈው ሳምንት በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የሙርሌ ጎሳ አባላት በንጹሃን ዜጎች ላይ የፈጸሙት አሰቃቂ ግድያ፣ በሳልባ ኪርና በሪክ ማቻር መካከል ያለው የስልጣን ፍትጊያ ማሳያ ሊሆን እንደሚችል አንድ አለም አቀፍ ጋዜጣ ዘገበ። በኑዌር ብሄረሰብ ላይ ጥቃት ያደረሱት የሙርሌ ብሄረሰብ አባላት በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ መሆናቸውና በዲንቃ ጎሳ አባላት መታጀባቸው የሪክ ማቻር ጎሳ አባላት በአንድ በኩል የሳልባ ኪር ጎሳ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
ወደ ውጭ አገር በሚጓዙ የኢህአዴግ ሃላፊዎች ላይ ተቃውሞ ቀረበባቸው
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2008) በስራና በግል ጉዳይ ከኢትዮጵያ ወደተለያዩ የአለም ክፍሎች በሚንቀሳቀሱ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናትና በተለያዩ ዕርከን ላይ በሚገኙ ሃላፊዎች ላይ የሚካሄደው ተቃውሞ በዚህ በያዝነው ሳምንት ተጠናክሮ መቀጠሉን ለኢሳት የደረሰው ዜና ያስረዳል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በስዊዲን ስቶክሆልም ተከታታይ ተቃውሞ ሲገጥማቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አድማሱ ጸጋዬ ደግሞ ትናንት በዋሽንግተን ዲሲ አቅራቢያ ፔንታገን ሲቲ ውስጥ ተቃውሞ ...
Read More »በኦሮሚያ ክልል በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ጋር ግንኙነት አላችሁ የተባሉ 20 ሰዎች ክስ ተመሰረተባቸው
ኢሳት (ሚያዚያ 14 ፥ 2008) ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተገናኘ በኦሮሚያ ክልል ተቀስቅሶ ከነበረው ተቃውሞ ጋር ግንኙነት አላችሁ የተባሉ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ አመራርን ጨምሮ ከ20 በላይ ሰዎች አርብ የስብርተኛ ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱን የመሰረተው የፌዴራሉ አቃቢ ህግ የፓርቲው አመራር የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ እና 22 ግለሰቦች ሁከት እንዲባባስ በማድረግ ለንጹሃን ሰዎች ሞት ምክንያት ሆነዋል ሲል በክሱ አመልክቷል። የፓርቲው አመራር ...
Read More »በጋምቤላ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በፈጸሙት ጥቃት በርካታ ኢትዮጵያውያን ተገደሉ
ሚያዚያ ፲፬(አሥራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ትናንት ፣ ሚያዚያ13፣ 2008 ዓም አንድ ኢትዮጵያዊ ሹፌር፣ ከጋምቤላ ከተማ በ 13 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘው በጃዊ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ የሚኖሩ ሁለት የደቡብ ሱዳን የኑዌር ተወላጆችን ገጭቶ መግደሉን ተከትሎ፣ ስደተኞቹ በቀን ስራ ላይ ተሰማርተው በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ በወሰዱት የአጸፋ እርምጃ እስካሁን በትንሹ 13 ሰዎች ተገድለዋል፤ ነዋሪዎች በበኩላቸው የሟቾች ቁጥር ከ20 በላይ ...
Read More »የአዲስ አበባ ታክሲ እና የረጅም ርቀት ተሽከርካሪዎች ባለንብረቶች ስራ ለማቆም እንደሚገደዱ አስጠነቀቁ
ሚያዚያ ፲፬(አሥራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአዲስ አበባ ታክሲ እና የረጅም ርቀት ተሽከርካሪዎች ባለንብረቶች ከመለዋወጫ እቃዎች ዋጋ ንረት ጋር በተያያዘ የታሪፍ ማስተካከያ እንዲደረግላቸው ለአዲስ አበባ እና ለፌደራል የትራንስፖርት ባለስልጣናት በተደጋጋሚ ያቀረቡት አቤቱታ ተግባራዊ ምላሽ ባለማግኘቱ ስራ ለማቆም እንደሚገደዱ አስታወቁ። ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ ሁለት የአዲስአበባ ታክሲዎች ማህበራት አመራሮች ለአዲስ አበባው ዘጋቢያችን እንደተናገሩት፣ ባለፉት አምስት አመታት ብቻ ከ200 ፐርሰንት ...
Read More »ዛምቢያ 16 ስደተኛ ኢትዮጵያውያንን ማሰሩዋን አስታወቀች
ሚያዚያ ፲፬(አሥራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች በዝምባብዌ አድርገው ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ ሲሞክሩ መያዛቸውን የአገሪቱ ፖሊስ አስታውቋል። ስደተኞቹን ያመላልሳሉ ተብለው የተጠረጠሩ 2 ሰዎች መያዛቸውንም ፖሊስ አስታውቋል። ኢትዮጵያውያኑ 30 ሺ ሽልንግ ለፖሊሶች ጉቦ ለመስጠት መሞከራቸውን ሉሳካ ታይምስ ዘግቧል። የአሁኑ የእስር ዜና የተሰማው በሕገወጥ መንገድ የታንዛኒያን ድንበር አቋርጣችሁ ገብታችኋል ተብለው በታንዛኒያ ፍርድ ቤት የተበየነባቸውን የእስር ጊዜያት ያጠናቀቁ ...
Read More »በሽብር ወንጀል የተከሰሱት እነ አቶ አለማየሁ መኮንን በዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ
ሚያዚያ ፲፬(አሥራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው መጋቢት 17/08 ተይዘው እስከ ትናንት በሃዋሳ ታስረው የነበሩት የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት ም/ሊቀመንበርና የዞን ጽ/ቤት ኃላፊ መምህር ዓለማዬሁ መኮንን፣ የኦህዲኅ አባል የሆኑት አቶ አብረሃም ብዙነህና የቀድሞው አንድነት የዞኑ አስተባባሪ የነበሩት አቶ ስለሺ ጌታቸው ሚያዚያ 13-08-08 ዓም ፍርድ ቤት ቀርበው ምንም አይነት ማስረጃም ሆነ መረጃ ያልቀረበባቸው በመሆኑ ፣ ፍርድ ...
Read More »የሙስሊሙን የመብት ጥያቄ አንስተው ሲታገሉ በነበሩት በኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገ
ኢሳት (ሚያዚያ 13 ፥ 2008) የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመብት ጥያቄ በማንሳታቸው በአሸባሪነት ተወንጅለው በወህኒ ቤት ከሚገኙ ሙዝሊሞች በአንዱ ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገ። የግድያ ሙከራውን ያደረገው በእስር ቤት ውስጥ እስረኞችን የሚከታተል ሰላይ መሆኑን የአይን ምስክሮች ለኢሳት በላኩት መረጃ አመልክተዋል። የግድያው ሙከራው በእስር ቤቱ ሃላፊዎች የተቀነባበረ መሆኑን የሚገልጹት ምንጮች፣ ዓላማው የኮሚቴው አባላቱ ይቅርታ እንዲጠይቁ ለማስገደድ እንደሆነ ያምናሉ። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመብት ጥያቄ በማንሳታቸው ...
Read More »የኢትዮጵያ መንግስት ግድያ በፈጸሙ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቻለሁ እያለ ነው
ኢሳት (ሚያዚያ 13 ፥ 2008) የደቡብ ሱዳን መንግስት በንጹሃን ኢትዮጵያውያን ላይ ግድያን የፈጸሙ ታጣቂዎች ላይ ወታደራዊ እርምጃን ለመውሰድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። ሃገሪቱ እወስደዋለሁ ያለችው ይኸው ወታደራዊ እርምጃ ከኢትዮጵያ መከላከልያ ሰራዊት ጋር በጥምረት እንዲሚካሄድ የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለፁን ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል። በ13 መንደሮች የተፈጸመው ጥቃት በሺዎች በሚቆጠሩና ከባድ መሳሪያን በታጠቁ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች መከናወኑንም ጋዜጣው የተለያዩ መረጃዎችን ዋቢ በማድረግ በዘገባው ...
Read More »የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ አመራሮች በጋምቤላ ግድያ ውዝግብ ውስጥ ገቡ
ኢሳት (ሚያዚያ 13 ፥ 2008) የኢትዮጵያ መንግስት በጋምቤላ ክልል በተፈጸመው ጥቃት የደቡብ ሱዳን መንግስትና አማጺያን እጃቸው የለበትም ቢልም የሃገሪቱ የፖለቲካ አመራሮች በጥቃቱ ዙሪያ ውዝግብ ውስጥ መግባታቸው ተገለጠ። የሙርሴ ጎሳ ታጣቂዎች በብዛት የሚኖሩበት የደቡብ ክልል የቦማ ግዛት ገዥ የሆኑን ባባ መንዳ ጥቃቱ ኮብራ ተብሎ በሚጠራ አንጃ መፈጸሙን ይፋ እንዳደረጉ አሶሼይትድ ፕሬስ ሃሙስ ዘግቧል። ይኸው ታጣቂ ሃይልም በሙርሴና በአኝዋክ የጎሳ ታጣቂዎች የሚመራ ...
Read More »