.የኢሳት አማርኛ ዜና

አለም-አቀፍ ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው የገንዘብ ድጋፍ ተጠቅሞ የሰብዓዊ መብት ጥሰቱን እንዲያስቆም ጥሪ ቀረበ

ኢሳት (መጋቢት 12: 2009) የአለም አቀፍ ማህብረሰብ ለኢትዮጵያ መንግስት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ በማቆም በሃገሪቱ እየተፈጸመ ያለው የሰብዓዊ መብት ረገጣ እንዲያበቃ አንድ አለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቋም ጥሪ አቀረበ። መቀመጫውን በቤልጂየም ብራሰልስ ከተማ ያደረገውና ውክልና ያልተሰጣቸው ህዝቦች ድርጅት (Unrepresented Nations and People’s Organization) የሚል መጠሪያ ያለው ድርጅት በኢትዮጵያ ይፈጸማሉ ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ረገጣዎች፣ አፈናዎችና፣ ድብደባዎች በተመለከተ የባለ 27 ገፅ ሪፖርት አቅርቧል። ...

Read More »

በቆሼ በደረሰ አደጋ የሟቾች ቁጥር በመቶዎች ሊበልጥ እንደሚችል የጸጥታ አካላት ገለጹ

ኢሳት (መጋቢት 12: 2009) በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ ቆሼ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቆሻሻ መደርመስ (መናድ) በደረሰው አደጋ የሟቾች ቁጥር መንግስት ከሚገልጸው በመቶዎች ሊበልጥ እንደሚችል ኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ የጸጥታ አካላትን ዋቢ በማድረግ ዘገበ። ቁፋሮ እየተካሄደበት ባለው ስፍራ ለጸጥታ ስራ ተሰማርቶ የሚገኝና ማንነቱ እንዳይገለጽ የጠየቀ የጸጥታ ባልደርባ አሁንም ድረስ በርካታ ሰዎች ከቁፋሮ አለመውጣታቸውን ለጋዜጣው አስረድቷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከአንድ ሳምንት ...

Read More »

በኢትዮጵያ የተከሰተው የድርቅ አደጋ አለም አቀፍ ድጋፍ ባለመገኘቱ እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ

ኢሳት (መጋቢት 12: 2009) በኢትዮጵያ ተከስቶ ላለው የድርቅ አደጋ የሚያስፈልገው አለም አቀፍ ድጋፍ እየተገኘ ባለመሆኑ ድርቁ እያደረሰ ያለው አደጋ እየተባባሰና ስጋት እየሆነ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ። ይኸው የድርቅ አደጋ በተለይ በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል በርካታ ሰዎች በከፋ የምግብ እጥረት የአካልና የጤና ችግር እንዲደርስባቸው ያደረገ ሲሆን፣ ዕድሜያቸው ከአምስት አመት በታች የሆነ ህጻናት ወደ ማገገሚያ ማዕከል እየገቡ መሆኑን ድርጅቱ በድርቁ ዙሪያ በሚያወጣው ...

Read More »

በአንድ ኢትዮጵያዊ የእስራዔል ወታደር ላይ ድብደባን የፈጸመ ፖሊስ በወንጀል ሊከሰስ እንደሚችል ተገለጸ

ኢሳት (መጋቢት 12: 2009) የእስራዔል የፍትህ ሚኒስቴር ከሁለት አመት በፊት በአንድ ኢትዮጵያዊ የእስራዔል ወታደር ላይ ድብደባን የፈጸሙ ፖሊስ በወንጀል ሊከሰስ እንደሚችል አስታወቀ። ጉዳዩን ሲመለከት የነበረው የቀድሞ አቃቤ ህግ ተጀምሮ ፍርድ ሳያገኝ በእንጥልጥል የቆየው ድርጊት እንዲዘጋ ባለፈው ጥር ወር ውሳኔን ቢያስተላልፍም ጉዳዩ ይግባኝ ቀርቦበት በአዲስ መልክ መታየት መጀመሩን የእስራዔል መገናኛ ተቋማት የእስራዔልን የፍትህ ሚኒስቴር ዋቢ በማድረግ ማክሰኞ ዘግቧል። የፖሊስ ባልደርባው የቀረበለትን ...

Read More »

አሜሪካና እንግሊዝ ከመካከለኛ ምስራቅና አፍሪካ ሃገራት የሚጓዙ መንገደኞች ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ይዘው እንዳይጓዙ እገዳን አስቀመጡ

ኢሳት (መጋቢት 12: 2009) አሜሪካ ከስምንት የመካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ ሃገራት ወደ ሃገሪቱ የሚጓዙ መንገደኞች ከማክሰኞ ጀምሮ ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶችንን አብረ ይዘው እንዳይጓዙ እገዳን አስመቀምጠች። ከሽብር ጥቃት ስጋት ጋር በተገናኘ የተወሰደው ነው የተባለው ይኸው እገዳ በግብፅ፣ ኩዌት፣ ኳታር፣ ሞሮኮ፣ ዮርዳኖስ፣ ሳውዲ አረቢያ፣ እና በተባበሩት አረብ ኤመሬት የሚገኙ 10 አየር ማረፊያ ጣቢያዎች ላይ ተግባራዊ መደረጉ ታውቋል። የአሜሪካና የጸጥታ አካላት ...

Read More »

በቴኔሲ ናሽቪል ከተማ አንድ ኢትዮጵያዊ ባለሆቴልን የገደለ ተጠርጣሪ ለመያዝ ፍለጋው ተጠናክሮ ቀጥሏል

ኢሳት (መጋቢት 12: 2009) የአሜሪካ ፖሊሶች በሳምንቱ መገባደጃ ዕሁድ በዚህ በአሜሪካ የቴኔሲ ግዛት ናሽቪል ከተማ ኢትዮጵያዊ ባለሆቴሉን የገደለ ተጠርጣሪን ለመያዝ ለሶስተኛ ቀን ፍለጋ አጠናክረው መቀጠላቸውን ገለጡ። የ41 አመቱ ኢትዮጵያዊ አቶ ግጠም ደምሴ  አይቤክስ የተባለውን የምግብ ቤቱን ቅዳሜ ምሽት ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ላይ ድርጅቱን ዘግቶ በመውጣት ላይ እንዳለ ፊቱን የሸፈነ ግለሰብ በተደጋጋሚ የተኩስ ዕርምጃን በመውሰድ ግድያ መፈጸሙን የግዛቲቱ ፖሊስ አስታውቋል። የናሽቢል ...

Read More »

ከሳውድ አረቢያ ይገኛል የተባለው ገንዘብ በመቅረቱ የውጭ ምንዛሬ እጥረቱ ተባብሷል

መጋቢት ፲፪ (አሥራ ሁለት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአስመጪነት የተሰማሩ ባለሃብቶች በውጭ ምንዛሬ እጥረት ስራ መስራት በማይችሉበት ደረጃ ላይ ቢደርሱም እንዲሁም በርካታ ፋብሪካዎችም የመለዋወጫ እቃዎችን ማስመጣት እየተሳናቸው ሰራተኞችን መቀነስ ቢጀመሩም፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረቱን ይቀርፋል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበት የነበረው ከሳውድ አረቢያ የሚገኘው ብድር እስካሁን ሊገኝ ባለመቻሉ፣ እጥረቱ ተባብሶ ቀጥሎአል። የሳውዲ መንግስት በአጭር ጊዜ ብድር እስከ 1 ቢሊዮር ዶላር እንደሚያቀርብ ተስፋ ...

Read More »

በደቡብ ኦሞ ዞን የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት ተሰማራ

መጋቢት ፲፪ (አሥራ ሁለት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በደቡብ ኦሞ ዞን የካይሳ እና አካባቢው ነዋሪዎች የወረዳ ይገባኛል ጥያቄ ማንሳታቸውን ተከትሎ በወረዳው እና በአካባቢው ከፍተኛ የሆነ ውጥረት ነግሷል። የነዋሪዎቹን ሕጋዊ ጥያቄዎች ሕጋዊ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ እስራት እና አፈና በማድረግ ወታደራዊ ሃይል እንዲሰፍር ተደርጓል። በሳላማጎ፣ በና ጸማ እና ሃመር ወረዳዎች ሽፍታዎች አሉ በሚል ምክንያት በአርብቶ አደሮች ላይ ኦፕሬሽን በሚል ዘመቻ ከፍተኛ ...

Read More »

በቂልንጦ እስር ቤት ለወራት ክስ ሳይመሰረትባቸው የቆዩ እስረኞች የረሃብ አድማ ጀመሩ

መጋቢት ፲፪ (አሥራ ሁለት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ምንጮች እንደገለጹት 19 ኢትዮጵያውያን ምንም አይነት ክስ ሳይመሰረትባቸው በእስር ቤት ውስጥ እየተሰቃዩ ነው። እስረኞቹ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ በተደጋጋሚ የእስር ቤቱን አመራር ቢጠይቁም፣ እስካሁን መልስ አላገኙም። እስረኞቹ ከሰኞ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት የሚቆይ የረሃብ አድማ በማድረግ ላይ ናቸው። እውቁ ፖለቲከኛ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ መሪ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በቂልጦ የረሃብ አድማ ...

Read More »

በቅርቡ ከእስር የተለቀቁት አቶ አለማየሁ መኮንን ስለ እስር ቤት ቆይታቸው ተናገሩ

መጋቢት ፲፪ (አሥራ ሁለት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኦሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት /ኦህዲኅ/ ሊቀመንበር አቶ ዓለማየሁ መኮንን፣ የዞኑ ጽ/ቤት ኃላፊን ጨምሮ አጠቃላይ 11 አባላት ከመኖሪያ ቤታቸው ታግተው ከተያዙበት ሕዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ከአራት ወራት በላይ በእስር ሲሰቃዩ ቆይተው መጋቢት 7 ቀን 2009 ዓ.ም ከትግል አጋሮቻቸው ጋር በዋስ ተፈተዋል። በእስር ቤት ውስጥ ምንም ዓይነት ምግብ እንደማይቀርብላቸውና ለብቻቸው እንዲታሰሩ ...

Read More »