ሚያዝያ ፲፩ (አሥራ አንድ ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በሰማያዊ ፓርቲ የአደረጃጀት ጉዳይ ምክትል ሃላፊ አቶ ብስራት አቢ እና ደቡብ ወሎ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ መኳንንት ካሳሁን ከደሴ ከተማ ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ ከአንድ ወር ከ5 ቀን በኋላ ፍርድ ቤት መቅረባቸው ይታወሳል። አቶ መኳንንት ካሳሁን ሚያዝያ 10 ቀን 2009 ዓ.ም. አራዳ በሚገኘው ከፍተኛው ፍርድ ቤት “ክቡር ፍርድ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት በሰብዓዊ መብቶች ላይ የመወያያ መድረክ እንዲያዘጋጅ ተጠየቀ
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2009) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በሰብዓዊ መብቶች አካባቢ ላይ ልዩ የመወያያ መድረክ እንዲያዘጋጅ አሜሪካ ጠየቀች። የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ለበርካታ ሃገራት አለመረጋጋት ምክንያት እየሆኑ መምጣቱን የገለጸችው አሜሪካ፣ ምክር ቤቱ የሰብዓዊ መብት መከበር ግጭትን ለመከላከልና ለአለም ሰላምና ደህንነት ያለው ሚና ትኩረት መስጠት እንዳለበት አሳስባለች። በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ኒኪ ሃሊ ቀጣዩ የአለም ቀውስና አለመረጋጋት የሰብዓዊ ...
Read More »በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በአመቱ የመደቡትን በጀት የኮሌራ ወረርሽንን ለመከላከል እንዲያውሉት ተጠየቁ
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2009) በሶማሌ ክልል በእርዳታ ስራ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ለተለያዩ የሰብዓዊ ዕርዳታ ስራ የያዙትን በጀት እየተባባሰ ላለው የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ መከላከያ እንዲያዞሩ ተጠየቁ። በሃገሪቱ መንግስታዊ ባልሆኑ አካላት ዘንድ የሚካሄዱ የዕርዳታ ስራዎችን የሚያስተባብረው Ethiopian Humanitarian Fund በክልሉ በመዛመት ላይ ያለው የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ዕልባት ባለማግኘቱ ምክንያት ድርጅቶቹ በበጀታቸው ላይ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ጥያቄ ማቅረቡን አስታውቋል። በሰባት ...
Read More »የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ባልደርቦች ከ380 ሺ ብር በላይ ከተጠርጣሪ ወስደዋል ተብለው ክስ ተመሰረተባቸው
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2009) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ሁለት ባልደርቦች ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰማሩ ጊዜ ከ380 ሺ ብር በላይ ከተጠርጣሪ ወስደዋል ተብለው ክስ ተመሰረተባቸው። አቶ ባህሩ አዱኛና አቶ ደራ ደስታ የተባሉ የደህንነት ሰራተኞቹ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ጊኒር ከተማ ነዋሪ የሆኑትን አቶ ኡመር አብዶ የተባሉ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተሰማሩ ጊዜ 418 ሺ 500 ...
Read More »ወደ አራት ሚሊዮን አካባቢ የሚሆኑ የሞባይል ስልኮች አገልግሎት እንዳይሰጡ ሊደረግ መሆኑ ተነገረ
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2009) ከተለያዩ ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በተጠቃሚ እጆች የሚገኙ ወደ አራት ሚሊዮን አካባቢ የእጅ ስልኮች (ሞባይሎች) አገልግሎት እንዳይሰጡ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ። የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከወራት በፊት በተንቀሳቃሽ ስልኮች ላይ አዲስ የመመዝገቢያ ስርዓት ተግባራዊ እንዲደረግ መመሪያ አውጥቶ የነበር ሲሆን፣ ወደ ሃገሪቱ በህገወጥ መንገድ ገብተዋል የተባሉ ሞባይሎች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ በዚሁ መመሪያ ተደንግጓል። አዲሱን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግና ...
Read More »ጠ/ሚ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ለውጭ ጋዜጠኞች ሊሰጡ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰረዘ
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2009) ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ረቡዕ በወቅታዊ የሃገሪቱ ጉዳዮች ዙሪያ ለውጭና ለሃገር ውስጥ ጋዜጠኞች ሊሰጡ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰረዘ። ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች ግን መግለጫ መስጠታቸው ተዘግቧል። የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ለተጋበዙ ጋዜጠኞች ባሰራጨው አስቸኳይ መልዕክት የጠቅላይ ሚኒስትሩ መግለጫ ቀድሞ በተያዘለት ፕሮግራም እንዳማይካሄድ አስታውቋል። ይሁንና ጽ/ቤቱ መግለጫው በሌላ ጊዜ እንደሚካሄድ ቢገልፅም የረቡዕ ፕሮግራም በምን ምክንያት ሊሰረዝ እንዳቻለ ...
Read More »በሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ከቀናት በፊት በሶስት ወረዳዎች አዲስ ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ
ኢሳት (ሚያዚያ 11 ፥ 2009) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ሱዳን ሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል የሚፈጽሙትን ጥቃት ለመከላከል በአካባቢው እንደሰፈረ መንግስት ቢገልጽም፣ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ከቀናት በፊት በሶስት ወረዳዎች አዲስ ጥቃት ፈጸሙ። ቁጥራቸው ያልታወቀው የጎሳ ታጣቂዎች መጋቢት 25 እና ሚያዚያ 1 ቀን 2009 አም የኢትዮጵያ ድንበርን በመዝለቅ በጎድ ጆርና ዲማ ወረዳዎች ጥቃት ማድረሳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የእርዳታ ማስተባበሪያ መምሪያ አስታውቋል። ...
Read More »የደህንነት ሰራተኛው ለኢሳት ሚስጢራዊ መረጃ ሰጥተሃል በሚል ታስሮ እየተሰቃየ ነው
ሚያዝያ ፲ (አሥር) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ምንጮች እንደገለጹት በኢትዮጵያ የመረጃ መረብ ኢጄንሲ (ኢንሳ) ውስጥ የደህንነት ሰራተኛ የሆነው ጸጋየ ተክሉ የተባለ ግለሰብ ለኢሳት መረጃ ታቀብላለህ በሚል በቂሊንጦ እስር ቤት ታስሮ እንደሚገኝ ታውቋል። ጸጋዬ በ2003 ዓም በመረጃ መረብ ውስጥ በሚሰራበት ወቅት ከኢሳት ጋር ግንኙነት በመፍጠር የድርጅቱን ሚስጢር ለኢሳት ሰጥቷል የሚል ክስ የቀረበበት ሲሆን፣ በማስረጃነትም ኢሳት ከሌላ ግለሰብ ጋር ያደረገውና የራሱ ...
Read More »በኦሮምያና አማራ ክልሎች የተፈጸመው ጭፍጨፋ እንዲጣራ የቀረበውን ጥያቄ ኢህአዴግ ውድቅ አደረገው
ሚያዝያ ፲ (አሥር) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና የአውሮፓ ህብረት በአማራ እና በኦሮምያ ክልሎች ተነስቶ የነበረውን ህዝባዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ተከትሎ የገዢው ፓርቲ ወታደሮች ያደረሱትን ጭፍጨፋ በገለልተኛ ወገኖች ለማጣራት ያቀረቡትን ጥያቄ ኢህአዴግ ውድቅ አድርጎታል። ቢቢሲ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝን ጠቅሶ እንደዘገበው በአለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶችም ሆነ በመንግስታት የቀረበውን ገለልተኛ አጣሪ ኮሚቴ የማቋቋም ሃሳብ በአገዛዙ በኩል ተቀባይነት አላገኘም። አቶ ...
Read More »አርሶአደሮች በደረሰኝ እየተጭበረበሩ ነው ተባለ
ሚያዝያ ፲ (አሥር) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢህአዴግ መንግስት የቁም ከብት በሚሸጡ አርሶአደሮች ላይ ያወጣው ተጨማሪ ክፍያ አርሶአደሮችን ለብዝበዛ እየዳረገ መሆኑን ገዳቱ የደረሰባቸው ሰዎች ለኢሳት ተናግረዋል። ቀደም ብሎ በአንድ የቁም ከብት 3 ብር ይከፈልበት የነበረው ክፍያ ወደ 10 ብር ከፍ እንዲል መደረጉን አርሶአደሮች ቢቃወሙትም ሰሚ አላገኙም። ባለፈው ሳምንት በጉራጌ አካባቢ ገንዘቡን የሚሰበስቡ ሰዎች ከአርሶአደሮች በከብት 15 ብር እየተቀበሉ፣ ደረሰኙ ...
Read More »