ኢሳት (ሚያዚያ 12 ፥ 2009) በትምህርት ተቋማት የስነዜጋና የስነምግባር ግምባታና ዴሞክራሲያዊነት ተግዳሮቶችና የመፍትሄ አቅጣጫዎች በሚል ርዕስ ሰሞኑን በተካሄደው መድረክ ላይ እንደተገለጸው በት/ቤቶች የሚሰጠው ይኸው የሲቪክ ትምህርት ውድቀት ገጥሞታል። በአቶ አባይ ጸሃዬ የሚመራው የፖሊሲ ምርምር ማዕከል ባዘጋጀው በዚሁ መድረክ የአመራር ድክመት በዋና መንስዔነት ተቀምጦ ለአመታት ሲሰጥ የቆየው ትምህርት ውጤት አላመጣም ተብሏል። በስልጣን ላይ ያለው የህወሃት/ኢህአዴግ ፖለቲካዊ አቋሞችን በሚያንጸባርቅ መልኩ ተዘጋጅቶ ከአንደኛ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
የብሪታኒያ መንግስት ለአለም አቀፍ ዕርዳታ ድጋፍ ለማስቀረት አዲስ እቅድ መንደፉ ተገለጸ
ኢሳት (ሚያዚያ 12 ፥ 2009) የብሪታኒያ መንግስት በየአመቱ ለአለም አቀፍ ዕርዳታ የሚሰጠውን 12 ቢሊዮን ፖውንድ ድጋፍ ለማስቀረት አዲስ እቅድ መንደፉ ተገለጸ። የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ፓርቲያቸው በቀጣዩ ወር በሚካሄደው የምርጫ ሂደት ሃሳቡን ያሳውቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የብሪታኒያው ዘጋርዲያን ጋዜጣ ሃሙስ ዘግቧል። ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ደሃ ሃገራት ብሪታኒያ ለአለም አቀፍ እርዳታ ከምትሰጠው የገንዘብ ድጋፍ ተጠቃሚ ሆነው መቆየታቸው ታውቋል። ይሁንና ብሪታኒያ ለተለያዩ ...
Read More »የድርቅ አደጋ ለመከላከል ከሚያስፈልገው የአንድ ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ መካከል 23 ሚሊዮን ዶላር ብቻ መገኘቱ ተገለጸ
ኢሳት (ሚያዚያ 12 ፥ 2009) በኢትዮጵያ ተከስቶ ያለውን የድርቅ አደጋ ለመከላከል ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ ከሚያስፈልገው የአንድ ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ መካከል 23 ሚሊዮን ዶላር ብቻ መገኘቱ ተገለጸ። የአለም አቀፍ ማህበረሰብ ወቅታዊ ምላሽ አለመስጠቱን ተከትሎ ድርቁ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የከፋ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ የተባበሩት መንግስታት እና አለም አቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች አስታውቀዋል። ባለፈው አመት በሃገሪቱ ተከስቶ የነበረውን ተመሳሳይ የድርቅ አደጋ ከመንግስትና ከአለም አቀፉ ...
Read More »በአቶ ዓባይ ጸሃዬ የቀረበውና አስፈጻሚ አካላት ከህግ በላይ ሆነዋል የሚለውን ጥናት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይማሪያም ደሳለኝ አጣጣሉት
ኢሳት (ሚያዚያ 12 ፥ 2009) በኢትዮጵያ የፖሊሲ ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር በአቶ ዓባይ ጸሃዬ የቀረበውና አስፈጻሚው አካላት ከህግ በላይ ሆነዋል የሚለውን ጥናት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይማሪያም ደሳለኝ አጣጣሉት። አቶ ሃይለማሪያም ከተመረጡ የሃገር ውስጥ ጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በቅርቡ በአቶ አባይ ጸሃዬ እና በተወሰኑ የመንግስት ተጠሪዎች የቀረበውን ጥናት አላውቀውም፥ ትክክለኛ ግምገማም አይደለም ሲሉ ውድቅ አድርገውታል። ይህን የሚያመለክተው የአቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ መግለጫ በኢትዮጵያ ...
Read More »በአማራ ክልል ብቻ ከ66 ሺ በላይ ዜጎች በማረሚያ ቤት ውስጥ ይገኛሉ
ሚያዝያ ፲፪ (አሥራ ሁለት) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የክልሉ ማረሚያ ቤት ኮሚሽን እንዳስታወቀው በክልሉ 66 ሽህ 102 ዜጎች በፍርድ እና ያለፍርድ እስር ቤት ውስጥ ይገኛሉ። በክልሉ የእስረኛው ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ በመሄዱ የክልሉ ባለስልጣናት መፍትሄ እንዲሰጡበት ጠይቋል። እስረኞቹን ለማስተናገድ የተበጀተው በጀት ማለቁንም ኮሚሽኑ አስታውቋል። እስረኞቹ በአማካኝ ከ5 እስከ 10 ዓመታት በፍርድ ወይም ያለፍርድ በእስር እንደሚማቅቁ የገለጸው ኮሚሽኑ፣ ክልሉ ...
Read More »የተቅማጥ (አተት በሽታ) በመላ አገሪቱ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል
ሚያዝያ ፲፪ (አሥራ ሁለት) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአገሪቱ ከሚታየው ድርቅና የንጽህና ጉድለት ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ከፍተኛ ስጋር ፈጥሯል። በአዲስ አበባ የበሽታው ስርጭት እየቀነሰ ነው ቢባልም፣ በዚህ ሳምንት ብቻ 25 በሽተኞች ህክምና ማግኘታቸውን ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውቋል፡፡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአማራ ክልል በ21 ወረዳዎች ፣ በትግራይ 5 ወረዳዎች ፣ በኦሮሚያ 16 ወረዳዎች ...
Read More »የከተሞች የምግብ ዋስትና መጓተት በገዢው ፓርቲና በአለም ባንክ መካከል አለመግባባትን ፈጠረ
ሚያዝያ ፲፪ (አሥራ ሁለት) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ‹‹የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት›› የሚል ስያሜ የተሰጠው ፕሮግራም በከተማ ኗሪ የሆኑ ‹‹በሚቀጥሉት 10 አመታት ከአጠቃላይ ድህነት ወለል በታች ያሉ 90 በመቶ የሚሆኑ ስራ አጦችን እንዲሁም ለማህበራዊ ኑሮ ችግርና ጠንቅ የተጋለጡ ዜጎች ወደ ስራ እንዲሰማሩና 10 በመቶ የሚሆኑት የመስራት አቅም የሌላቸው የማህበራዊ ጠንቅ ሰለባዎች የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲያገኙ›› የሚል አላማ ይዞ በ2005 ...
Read More »በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 እና 10 የመልሶ ማልማት ‹‹መሰረት ድንጋይ ›› ሳይቀመጥ ቀረ
ሚያዝያ ፲፪ (አሥራ ሁለት) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 9 የሚገኝ 10 ሺህ ካሬ/አንድ ሄክታር/ ለሆቴል ግንባታ በካሬ 650 ሺህ ብር ሊዝ የገዙት የኳታሩ ባለሃብት ፣ አገዛዙ ቦታው ላይ የሰፈሩትን ነዋሪዎች በሙሉ አንስቶ ቦታውን አጽድቶ መጨረሱን በመግለጽ የመሰረት ድንጋይ እንዲያስቀምጡ ቢጋብዝም፣ ባለሃብቱ ግን ‹‹ህዝብ ተፈናቅሎ እያለቀሰ ባለበት ሰአት የመሰረት ድንጋይ አላስቀምጥም›› ማለታቸውን ነዋሪዎች ገልጸዋል። የገዢው ፓርቲ ...
Read More »በጎንደር የቦንብ ፍንዳታ ተከሰተ
ሚያዝያ ፲፩ (አሥራ አንድ ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተደጋጋሚ የቦንብ ፍንዳታን ባስተናገደችው ጎንደር፣ ማክሰኞ ምሽት 2 ሰአት አካባቢ ታክሲ ማዞሪያ በጌምድር ሆቴል አካባቢ ቦንብ መፈንዳቱን የአይን እማኞች ተናግረዋል። በፍንዳታው በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት አለመድረሱን የሚገለጹት እማኞች፣ በፍንዳታው ወቅት ከፍተኛ ድምጽ ከመሰማቱ ጋር ተያይዞ በአካባቢ መደናገጥ ተፈጥሮ ነበር ብለዋል። የመከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አባላት ከ15 ...
Read More »በእስር ቤት ለወራት ታስረው የሚገኙ የነጻነት ታጋዮች ለችግር ታድርገዋል
ሚያዝያ ፲፩ (አሥራ አንድ ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉና የእስረኞችን ሁኔታ የሚከታተሉ ሰዎች ለኢሳት እንደገለጹት ለመብታቸው በተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጥ ገብተው ሲታገሉ የነበሩ፣ በግላቸው በአገሪቱ የሚታዩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ሲያጋልጡ እንዲሁም በጋዜጠኝነት ሙያ ተሰማርተው ለአገራቸው የሚችሉትን መስዋትነት በመክፈል ላይ ያሉ ኢትዮጵያውያን በእስር ቤት ውስጥ ከሚደርስባቸው ስቃይ በተጨማሪ፣ መሰረታዊ የሚባሉትን ልብስ እና ጫማዎችን ለመቀየር አልቻሉም። ከአማራ ...
Read More »