(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 7/2010) በኦሮሚያ ክልል የሚካሄደው ተቃውሞ ቀጥሎ በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ ከተሞች ዛሬ መንገዶች ተዘግተው መዋላቸው ታወቀ። በጫንጮ ትላንት ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ በከተማዋ ምንም ዕይነት እንቅስቃሴ እንደሌለ የደረሰን መረጃ አመልክቷል። በፍቼ ህዝቡ ለተቃውሞ አደባባይ በመውጣት የህወሀት መንግስት ከስልጣን እንዲወርድ የጠየቀ ሲሆን መንገዶች በተቃጠለ ጎማ ተዘግተው የትራንስፖርት እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ ተገልጿል። በየከተሞቹ በሚደረገው ሰልፍ የኢትዮጵያ ህዝብ በጋራ እንዲነሳም ተጠይቋል። ባለፈው ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በደረሰ ከባድ የቦንብ ጥቃት ከ300 በላይ ሰዎች ሞቱ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 6/2010) በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በደረሰ ከባድ የቦንብ ጥቃት ከ300 በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ300 በላይ የሚሆኑ ደግሞ መቁሰላቸው ተሰማ። የሟቾቹ ቁጥር ከዚህም በላይ ሊጨምር እንደሚችል እየተነገረ ነው።ከአደጋው ጋር በተያያዘ 70 ያህል ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም። አደጋው አልሻባብ ጥቃት መፈጸም ከጀመረበት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2007 ወዲህ የተፈጸመ በአይነቱ አስከፊ የተባለ የቦንብ ጥቃት ነው ተብሏል። እስካሁን ስለቦንም ጥቃቱ ሃላፊነትን የወሰደ አካል ባይኖርም ...
Read More »የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ በተፈጠረበት የቴክኒክ ችግር ምክንያት መራዘሙ ታወቀ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 6/2010) የዛሬ ሁለት ሳምንት የተጀመረው የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ በተፈጠረበት የቴክኒክ ችግር ምክንያት መራዘሙ ታወቀ። ባለፉት 13 ቀናት ያመለከቱ አመልካቾች የቀደመው ውድቅ በመሆኑ እንደገና ማመልከት እንዳለባቸውም በየሀገሩ ባሉ የአሜሪካ ኤምባሲዎች ማሳሰቢያ ተሰጥቷል። እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከጥቅምት 3/2017 እስከ ህዳር 7/2017 መርሃ ግብር የተያዘለት የ2019 የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ በኮምፒዩተር ስርአቱ ላይ በተፈጠረ የቴክኒክ ችግር ላለፉት 13 ቀናት የገቡት ማመልከቻዎች ውድቅ ...
Read More »ለተከሳሾች የአቃቤ ህግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ሊደርሳቸው ይገባል በሚል የነ ዶክተር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ሆነ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 6/2010)የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለተከሳሾች የአቃቤ ህግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ሊደርሳቸው ይገባል በሚል የነ ዶክተር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ። ከጥቅምት 23 ጀምሮም የአቃቤ ህግ ምስክሮች መደመጥ እንደሚጀምሩ ታውቋል። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ሰኔ 30 2009 በዋለው ችሎት ላይ የእነ ዶክተር መረራ ጉዲና ጠበቆች የአቃቢ ህግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሾች ሊደርሳቸው እንደሚገባ ...
Read More »እኔ ብፈታም ሀገሪቱ ግን እስር ቤት ውስጥ ናት ሲል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ተናገረ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 6/2010) እኔ ብፈታም ሀገሪቱ ግን እስር ቤት ውስጥ ናት ሲል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ገለጸ። በሶስት ዓመት የእስር ቤት ቆይታው ስለኢትዮጵያ ምንም ዓይነት መረጃ እንዳላገኘ ጋዜጠኛ ተመስገን ከኢሳት ጋር ባደረገው ቆይታ ገልጿል። ትላንት ከእስር የተለቀቀው ጋዜጠኛ ተመስገን በእስር ቤት ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሌላ የሚፈቀድ ሚዲያ ባለመኖሩ በሀገሪቱ ስለተከሰቱ ነገሮች መረጃ ማግኘት እንዳልቻለ ተናግሯል። ጋዜጠኛ ተመስገን በቀጣይም ህክምናው ላይ እንደሚያተኩር አስታውቋል። ...
Read More »አቶ አባዱላ ገመዳ ስልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ ያቀረቡት በድርጅታቸውና በጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ይሁንታ መሆኑን ገለጹ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 6/2010) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አባዱላ ገመዳ ስልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ ያቀረቡት በድርጅታቸውና በጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ይሁንታ መሆኑን ገለጹ። የትልቅ ስልጣን ባለቤት ሆኜ የሕዝቤና የድርጅቴ ጥቅም ሲነካ ማየቱ ተገቢ ባለመሆኑ ርምጃውን ወስጃለሁ ሲሉ ለኦሮሚያ ክልል ቴሌቪዥን ገልጸዋል። የስልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ከአንድ ሳምንት በፊት ያረጋገጡትና አሁንም በሃላፊነታቸው ላይ የሚገኙት አቶ አባዱላ ገመዳ ስልጣን ለመልቀቅ የተገደዱበትን ምክንያት ...
Read More »አቶ በረከት ስምኦን የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ አቀረቡ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 6/2010)ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ ሊቀመንበርነት እንዲነሱ የተወሰነባቸው አቶ በረከት ስምኦን የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ማቅረባቸው ተሰማ። ላለፉት ሰባት አመታት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ሲሰሩ የነበሩት አቶ በረከት ስምኦን የፖሊሲ ምርምርና ጥናት ማዕከል በተባለው ተቋም የአቶ አባይ ጸሀዬ ምክትል ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ። ቢቢሲ የአማርኛው አገልግሎት ዛሬ እንደዘገበው አቶ በረከት ስምኦን የስራ መልቀቂያ ያቀረቡት ይሰሩበት ከነበረው የፖሊሲ ምርምርና ...
Read More »በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ለሶስተኛ ቀን ቀጥሎ መዋሉ ተሰማ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 3/2010) በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ለሶስተኛ ቀን ቀጥሎ መዋሉ ተሰማ። በተለይም በምዕራብና ምስራቅ ወለጋ ህዝባዊ ተቃውሞ በበርካታ ከተሞች የተካሄደ ሲሆን በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ተቃውሞው ጠንካራ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። በወለጋ ጊምቢ የተካሄደው ተቃውሞ በብዙ ሺህ የሚቆጠር የከተማዋ ነዋሪ የታደመበት ሲሆን የህወሀት መንግስት ከስልጣን እንዲወርድም ተጠይቋል። ሆለታ፣ በሀረርጌ ኮምቦልቻ ተቃውሞ ከተካሄደባቸው አካባቢዎች የሚጠቀሱ ሲሆን ባለፈው ረቡዕ ዘጠኝ ሰዎች ወደ ተገደሉባት ...
Read More »በላይቤሪያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጆርጅ ዊሃ በከፍተኛ ውጤት በመምራት ላይ ነው
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 3/2010)በላይቤሪያ በተካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የቀድሞው ዝነኛ የእግር ኳስ ተጫዋች ጆርጅ ዊሃ በከፍተኛ ውጤት በመምራት ላይ መሆኑ ታወቀ። ቆጠራ ከተጠናቀቀባቸው 15 ምርጫ ጣቢያዎች በአስራአንዱ ጆርጅ ዊሃ ሲያሸንፍ የቅርብ ተቀናቃኙ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ጆሴፍ ቦኪ አንድ ምርጫ ጣቢያ ብቻ በማሸነፍ እየተከተሉት ይገኛሉ። አጠቃላይ የምርጫው ውጤቱ ሳይታወቅና አሸናፊነቱ ሳይረጋገጥ ለጆርጅ ዊሃ የእንኳን ደስ ያለህ መልዕክት ያስተላለፉት የቀድሞው የኳስ አሰልጣኙ አርሴን ዌንገር ትችቶችን ...
Read More »ሁለት ኢትዮጵያውያንን የገደለው ግለሰብ ወደ ኢትዮጵያ ማምለጡ ታወቀ
(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 3/2010) አሜሪካ ውስጥ ሁለት ኢትዮጵያውያንን የገደለው ግለሰብ ወደ ኢትዮጵያ ማምለጡን ዋሽንግተን ፖስት ዘገበ። ገዳዩን ኢትዮጵያ አሳልፋ አልሰጥም ማለቷና ግለሰቡ በነጻነት እየተንቀሳቀሰ መገኘቱም በዘገባው ተመልክቷል። ሔኖክ ዮሀንስና ቅድስት ስሜነህ የተባሉትን ሁለት ወጣት ኢትዮጵያውያንን አምና በታህሳስ የገደለው ዮሀንስ ነሲቡ ግድያውን እንደፈጸመ ወደ ኢትዮጵያ ማምለጡም ታውቋል። ሟቾቹ ሁለቱም በ22 አመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ነበሩ።–ገዳይም በተመሳሳይ የዕድሜ ክልል የሚገኝ የ23 አመት ...
Read More »