በሶማሊያ በኢትዮጵያ ወታደሮች ላይ የቦንብ ጥቃት ደረሰ

የካቲት 16 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያና የሶማሊያ የሽግግር መንግስት ወታደሮች በጋራ በመግፋት ከአልሸባብ አማፅያን ዉጊያ ሳይገጥማቸዉ ከሞቃዲሾ በስተደቡብ በተቆጣጠሯት የባይዶዋ ከተማ ዉስጥ የተቀበረ ቦንብ ፈንድቶ በኢትዮጵያ ወታደሮች ላይ ጥቃት መድረሱን ሸበሌ ሚዲያ ኔትወርክን በመጥቀስ ኦል አፍሪካን ኒዉስ ዘግቧል። አደጋዉ የደረሰው የመንግስት ወታደሮቹ በተቆጣጠሯት ከተማ ዉስጥ ያለዉን የፀጥታ ሁኔታ ለማረጋጋት በተሽከርካሪ ሆነዉ በሚዘዋወሩበት ወቅት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን በጥቃቱ በሰዉና በንብረት ...

Read More »

በኦጋዴን ክልል በመፈፀም ላይ ባለው የጅምላ ግድያ የመለስ መንግሰት ላይ ጫና መደረግ አለበት ተባለ

የካቲት 16 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ መንግስት በኦጋዴን ክልል በመፈፀም ላይ ያለዉን የጅምላ ግድያ በማዉገዝ አለምአቀፍ ለጋሽ ድርጅቶች በመለስ መንግሰት ላይ ጫና ማድረግ አለባቸው ተባለ አፍሪካን ራይትስ ሞኒተር የተባለዉ ድርጅት የኢትዮጵያ መንግሰት በኦጋዴን ሶማሌ ክልል ዉስጥ ስልታዊ በሆነ መንገድ ሰላማዊ ዜጎችን ይገድላል፤ ድብደባና ሰቆቃ ያደርሳል፤ የአስገድዶ መድፈር እንዲካሄድ ያደርጋል፤ መንደሮችን ያቃጥላል፤ በሺዎች የሚቆጠሩ የአካባቢዉ ዜጎችን ያፈናቅላል፤ የንግድና የረዴኤት ድርጅቶችን ...

Read More »

በኦሞ ወንዝ ሸለቆ ከፊል አርብቶ አደር የሆኑ በመፈናቀል ላይ መሆናቸዉን በመግለፅ ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል መግለጫ አወጣ

የካቲት 16 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በኦሞ ወንዝ ሸለቆ ከፊል አርብቶ አደር የሆኑ ዜጎች በኢትዮጵያ መንግስት በሃይል ከይዞታቸዉ በመፈናቀል ላይ መሆናቸዉን በመግለፅ ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል መግለጫ አወጣ  በጊቤ 3 የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ግድብ ግንባታ ስም የኢትዮጵያ መንግሰት በደቡብ ክልል ኦሞ ሸለቆ የጀመረዉ ድሃ አርሶ አደሮችን ከይዞታቸዉ የማፈናቀል ተግባር አካባቢዉን የሸንኮራ አገዳና የዕፅዋት ነዳጅ ተክል ለሚያመርቱ የአዉሮፓና የሕንድ ከበርቴዎች ለመስጠት ተጠናክሮ መቀጠሉን አለምአቀፍ ...

Read More »

መንግስት 5 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ገዛሁ አለ

የካቲት 16 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የእህል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ራስ ምታት የሆነበት መንግስት፣ ገበያውን ለማረጋጋት 5 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ገዝቻለሁ አለ ከጥር እስከ ሚያዚያ በመላው አገሪቱ የእህል ዋጋ እንደሚቀንስ ቢታወቅም፣ በዘንድሮው አመት ግን ይህ ሲሆን አልታየም። የእህል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ያሰጋው መንግስት ገበያውን ለማረጋጋት 5 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ከውጭ ገዝቶ በማስጋባት ገበያውን ለማረጋጋት እየሞከረ መሆኑን ገልጧል። ከአንድ ...

Read More »

በጋሞጎፋ ዞን ከማዳበሪያ እዳ ጋር በተያያዘ 7 ሰዎች ራሳቸውን አጠፉ

የካቲት 15 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የአርባ ምንጭ ዘጋቢያችን እንደገለጠው በአለፉት 2 ወራት ብቻ ከማዳበሪያ እዳ ጋር በተያያዘ 7 አርሶአደሮች  ራሳቸውን ሰቅለው፣ ወደ ገደል ወርውረው ወይም በአካባቢ ምልሺያ በደረሰባቸው ድብደባ ሞተዋል። በ1997 ዓም ያራ የተባለው ተራድኦ ድርጅት አቶ መለስ ዜናዊ በአገራቸው ላካሄዱት የአረንጓዴ አብዮት  እንቅስቃሴ እውቅና ለመስጠት በሚል  200 ሺ ዶላር ሸልማት መስጠቱ ይታወቃል። በጊዜው የኖርዌይ አፍተን ፖስተን የተባለው ጋዜጣ ...

Read More »

በለንደን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ሶማሊያውያን የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ

የካቲት 15 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን አስተባባሪነት በለንደን የሶማሊያን ችግር ለመፍታት በሚል አጀንዳ የአንድ ቀን ጉባኤ ተካሂዷል። በጉባኤው ላይ ከ40 ያላነሱ አገራት መንግስታት ተገኝተዋል። አቶ መለስ ዜናዊ በጉባኤው ላይ መጠራታቸውን የተቃወሙ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ድምጻቸውን አሰምተዋል። የሶማሊያ ተወላጆች በበኩላቸው የጉባኤውን ዝግጅት አስመልክቶ ተቃውሞአቸውን ገልጠዋል። ___________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________________ ESAT is the first independent Ethiopian satellite service tasked to produce accurate ...

Read More »

መንግስት መምህራን ያቀረቡት የደሞዝ ጥያቄ ለመመለስ ቃል ገባ

የካቲት 15 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ መምህራን ማሕበር ዛሬ በጠራው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተገኙት ትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በቅርቡም በኢትዮጵያ መምህራን ማህበር በኩል የቀረበው የደሞዝ ማስተካከያ ጥያቄ አግባብነት ያለው በመሆኑ የአገሪቷን የመክፈል አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት በጥቂት ጊዜ ውስጥ ምላሽ እንሰጣለን ብለዋል። የተለጣፊው የኢትዮጵያ መምህራን ማሕበር ፕሬዚዳንት አቶ ዮሐንስ ባንቲ የመምህራን የደረጃ እና የተፈላጊ ችሎታ እድገት ጉዳይ ...

Read More »

የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የፍትህና የአስተዳደር አካላት፤ የህዝብን አመኔታ አጥተዋል አለ

የካቲት 15 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ፀረ-ሙስና ኮሚሽን መንግስት ላይ ያነጣጠረ ጠንካራ ጥናት ይፋ ሲያደርግ፤የአሁኑ  የመጀመሪያ ነው ተብሏል። “ኪሊማንጃሮ ኢንተርናሽናል ኮርፖሬሽን ሊሚትድ”ተሰኘ የታንዛኒያ ኮርፖሬሽን ነው ፤ለኮሚሽኑ ጥናቱን የሠራለት። “ሁለተኛው አገር አቀፍ የሙስና ቅኝት”በሚል መሪ ሀሳብ ኩባንያው በ 27 የኢትዮጵያ ተቋማት ዙሪያ በሰራው በዚህ ጥናት፤’6 ሺህ 500 ሰዎችና ተቋማት ቃለ-ምልልስ በመስጠትና ሀሳባቸውን በመግለጽ ተሳታፊ ሆነዋል። እንደ ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ሪፖርት፤ በ27 ተቋማት ...

Read More »

የአንድነት ፓርቲ የወጣቱን ክፍል የሚመሩ፤ ሰባት ወጣቶች ተመረጡ

የካቲት 15 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ፍኖተ-ነፃነት  ከድርጅቱ ቋሚ ኮሚቴ ያገኘውን መረጃ ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው፤በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ የድርጅት ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሥር የወጣቶች ንዑስ ኮሚቴ ባለፈው አርብ ተቋቁሟል። ቋሚ ኮሚቴው እንዳለው፤በፓርቲው ሁለተኛው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በፀደቀው የተሻሻለው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ቋሚ ኮሚቴዎችና ንዑስ ኮሚቴዎች በአዲስ መልክ ይገኛሉ፡፡  በዚሁ መሠረት በተለያየ ጊዜ እየተገናኙ ውይይት ሲያደርጉ የቆዩት የአንድነት ወጣቶች ባደረጉት ...

Read More »

ምርጫ ቦርድ ለፓርቲዎች በሚል ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው

የካቲት 14 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ምርጫ ቦርድ ለአስር ፓርቲዎች ለማከፋፈል በሚል  ከመንግስት ካዝና ወጪ ካደረገው 10 ሚሊዮን ብር መካከል 9 ሚሊዮን 989 ሺህውን ኢህአዴግ ወሰደው። የተለመደ ህጋዊ ዘረፋ ወይም  የእንቁልልጭ ጨዋታ ነው ይሉታል-አንድ  የመድረክ ከፍተኛ አመራር ሰሞኑን ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ የፈፀሙትን ተግባር። በቅድሚያ ምርጫ ቦርድ  10 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለመደጎም 10 ሚሊዮን ብር ከመንግስት ካዝና ወጪ ማድረጉን አስታወቀ። ይህ ሢሰማ፤አብዛኛው ...

Read More »