ህዳር 4 ቀን 2004 ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በዛሬው እለት ፣ ኖቬምበር 14 ፣ 2011 ባደረጉት የተቃውሞ ሰልፍ ፣ የመለስ መንግስት በንጹሀን ዜጎች ላይ እየወሰደ ያለውን እመቃ አውግዘዋል፣ በእስር ላይ የሚገኙት የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች ደግሞ እንዲፈቱ ጠይቀዋል።
የመለስ መንግስት በርካታ ጋዜጠኞችንና የፖለቲካ ድርጅት መሪዎችን በሽብር ስም ማሰሩ ይታወቃል።
ESAT Amharic ESAT Amharic News