የኢህአዴግን የልማት ስኬት እንዲመሰክሩ የተጠሩ ሰዎች ያልተጠበቁ ችግሮችን አነሱ

ሰኔ ፮(ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመጪው ምርጫ ለአሸናፊነት ያበቃኛል በማለት ኢህአዴግ በተለያዩ አካባቢዎች  የተመረጡ ሰዎች በአምስት አመታት ውስጥ ስለተሰሩ ስራዎች  እንዲመሰክሩ በማድረግ ላይ ቢሆንም፣ በአንዳንድ አካባቢዎች ያልተጠበቁ አስተያየቶችን እያስተናገደ ነው። በደብረብርሃን ሰሞኑን ተካሂዶ በነበረው ውይይት ህዝቡ የተለያዩ የማህበራዊ አግልግሎት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን አንስቷል። ርዕሰ መምህር ከፈለኝ ዘውዴ እንደተናገሩት በከተማዋ ውስጥ ከ15 ሺ ያላነሱ ነዋሪዎች ለ7 ዓመታት መብራት ሳያገኙ ...

Read More »

አስገዳጁ የፋይናንስ አዋጅጸደቀ

ሰኔ ፮(ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የታክስንገቢን  የማሳደግ ዓላማ በመያዝ በመንግሥትና በግል ድርጅቶች በየዓመቱ ወጥ የሆነ የፋይናንስ ሪፖርት እንዲያቀርቡ የሚያስገድደውን ረቂቅ አዋጅ ፓርላማው አጽድቆታል፡፡ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ በመባል የሚታወቀው ይህው አዋጅ ዓላማው የደርጅቶችን የፋይናንስ እንቅስቃሴ መረጃ ወጥነት ባለውና በተደራጀ መልኩ እንዲቀርብ ማስቻል ሲሆን እግረመንገድም መረጃዎቹ የታክስ ገቢን ለማሳደግ ያለመነው፡፡ ይህንለማስፈጸምም “የኢትዮጽያየሂሳብአያያዝናኦዲትቦርድ” የሚባልራሱንየቻለተቋምበሚኒስትሮችምክርቤትየሚቋቋምሲሆንቦርዱከፋይናንስሪፖርትጋርበተያያዘየመቆጣጠርናለኦዲተሮችፈቃድየመስጠትሥራዎችንያከናውናል፡፡በዚህአዋጅየተደነገገውንየተላለፈእስከብር 50ሺህወይንምበሶስትዓመታትእስራትእንደሚቀጣአዋጁደንግጓል፡፡ መንግሥትብዙውንጊዜበተለይልማታዊየሚላቸውየግልባለህብቶችናነጋዴዎችጭምርታክስናግብርንያጭበረብራሉበሚልበየጊዜውወቀሳይህአዋጀርእንዲህኣይነቱንተግባርእንደሚታደግእየተገለጸነው፡፡ባለፉትዓመታትአንዳንድገዥውንፓርቲየተጠጉነጋዴዎችታክስበመሰወርናበማጭበርበርከቀድሞዎቹገቢዎችናጉምሩክባለስልጣንከፍተኛኃላፊዎችጋርክስእንደቀረበባቸውየሚታወስነው፡፡

Read More »

የቅድመ ውህደት ስምምነቱ የቅንጅትን ህዝባዊ መንፈስ ይመልሳል ሲል አንድነት አስታወቀ

ሰኔ ፮(ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፓርቲው ” ውህደታችንን በማጠናከር  የቅንጅትን ህዝባዊ መንፈስ ዳግም እንመልሳለን በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ሁለቱ ፓርቲዎች “ከጥልቅ ውይይት በኋላ ወቅታዊው የፖለቲካ ሁኔታ የሚፈልገውን በመገንዘብ፤ የህዝቡን ጥያቄ መመለስ የሚችል የተባበረ የፖለቲካ ሃይል ለመፍጠርና የቅንጅትን ህዝባዊ መንፈስ ለመመለስ የሚያስችላቸው ደረጃ ላይ ” ደርሰዋል ብሎአል። ሁለቱ ፓርቲዎች ሰኔ 1 ቀን ለበርካታ ወራት በጋራ ሲሰሩበት የነበረውን የውህደት ስምምነት ከጫፍ ...

Read More »

በኢራቅ የሱኒ ሙስሊም ተከታዮች የተለያዩ ከተሞችን ያዙ

ሰኔ ፮(ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አክራሪ የሚባሉት ታጣቂዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ የኢራቅን ሁለተኛ ከተማ መቆጣጠራቸውን አለማቀፍ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል። ታጣቂዎቹ ባግዳድን ለመያዝ እንቅስቃሴ ለመጀመር በሚሞክሩበት ሰአት አሜሪካ መንግስት ለኑር አልማለቂ መንግስት ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ እንቅስቃሴ ጀምሯል። የሺአ እምነት ተከታዮች የሚበዙባት ኢራን ለአልማላቂ መንግስት ድጋፍ ለማድረግ ጦሩዋን ማስገባቱዋትም ተውቋል። በኢራቅ የሺአ የሃይማኖት መሪ የሆኑት አያቶላ አል ሲስታኒ የሺአ እምነት ተከታዮች ...

Read More »

የዲላ ነጋዴዎች የስራ ማቆም አድማቸውን ቀጥለዋል

ሰኔ ፭(አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በዲላ የሚገኙ ነጋዴዎች ከግብር እና ከመልካም አስተዳደር ችግር ጋር በተያያዘ ላለፉት 3 ቀናት የጀመሩትን ተቃውሞ እንደቀጠሉ ሲሆን፣ በትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የተሰማሩትም አድማውን እንዲቀላቀሉ ውሳኔ መተላለፉን ነጋዴዎች ገልጸዋል። የከተማው ከንቲባ አቶ ዮሴፍ ጉሙ መስተዳድሩ የሚያወጣውን መመሪያ ካልተቀበላችሁ አካባቢውን ለቃችሁ መውጣት ትችላላችሁ በማለት በይፋ መናገራቸውን የሚገልጹት ነጋዴዎች፣ ጉዳዩን ለክልሉ ባለስልጣናት ቢያመለክቱም ” ችግሩን እናየዋለን” የሚል መልስ ...

Read More »

ከቁጫ ጋር በተያያዘ በአርባምንጭ የታሰሩ ከ300 ያላነሱ ሰዎች  ፍትህ አጥተው እየተሰቃዩ ነው

ሰኔ ፭(አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በደቡብ ክልል በቁጫ ወረዳ በቅርቡ ከተነሳው የመልካም አስተዳደር፣ የማንነትና የፍትህ ጥያቄ ጋር በተያያዘ ፍትህ አጥተው ያለፉትን ስምንት ወራት በእስር ቤት ካሳለፉት መካከል አንደኛው ህይወታቸው አልፎአል። የ14 የቤተሰብ አባላት አስተዳዳሪ የሆኑት የ39 ዓመቱ አቶ ሻልሼ ሸዋ ኮዶ ላዴ ቀበሌ በሚጠራው አካባቢ ነዋሪ ሲሆኑ ፣ በእስር ቤት ውስጥ ህክማና ተነፍገው  መሞታቸውን የአንድነት ፓርቲ የደቡብ ተወካይ አቶ ...

Read More »

ከቅማንት ብሄረሰብ ጋር በተያያዘ የታሰሩት አሁንም አልተፈቱም

ሰኔ ፭(አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአማራ ክልል የሰሜን ጎንደር ዞን ከቅማንት ብሄረሰብ ጥያቄ ጋር በተያያዘ የታሰሩት 47 ሰዎች በፍትህ እጦት በእስር እየተንገላቱ መሆናቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ሰዎች ለኢሳት ገልጸዋል ፡፡ ባለፈው ወር የቅማንት ብሄረሰብ የማንነት ጥያቄን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ ከ13 ያላነሱ ሰዎች በግፍ ሲገደሉ  47 ሰዎች ደግሞ ታስረዋል። ሰሞኑን በጎንደር ከተማ የብሄረሰብ ተወካዮችን ጠርተው  በጎንደር ሲኒማ አዳራሺ ያወያዩት የክልሉ ...

Read More »

ኢህአዴግ ምርጫውን አስታኮ ቤቶችን ለያከፋፍል ነው

ሰኔ ፭(አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢህአዴግ መራሹ መንግሥት በቀጣይ ዓመት የሚጠናቀቀው የእድገትን የትራንስፎርሜሽን እቅድ በአብዛኛው ዘርፎች ባያሳካም የመጪውን ዓመት ምርጫ ተከትሎ በጊዜያዊነት የሕዝቡን ድጋፍ የሚያስገኙለትን ሥራዎች ለማከናውን አቅዶ መንቀሳቀስ መጀመሩን የውስጥ ምንጮች ገልጸዋል በዚሁዕቅድመሠረትየመኖሪያቤትለማግኘትወደ 800ሺሕዝብየተመዘገበበትበአዲስ አበባከተማበያዝነውወርእናበነሐሴወር 40 ሺኮንዶምኒየምቤቶችንእጣለማውጣትናበዚህምድጋፍለማግኘትታቅዶአል፡፡ በተመሳሳይሁኔታእስከ ታህሳስወር 2007 ባሉትጊዜያትእንዲሁወደ 40ሺየሚሆኑተጨማሪቤቶችንለተጠቃሚዎችለማስተላለፍታቅዶእየተሰራመሆኑንምንጮቻችንጠቁመዋል፡፡ ከዚህቀደምየቤቶቹግንባታ 50 በመቶ እንኩዋን ሳይጠናቀቅ በአየር ላይ ዕጣ እንዲወጣ በማድረግ ዕድለኞች ቤታቸውን እስኪረከቡ እስከ ሁለት ዓመታት ...

Read More »

ወንጀል ፈጽማችሁዋል ተብለው ለ3 ዓመታት የታሰሩ ወጣቶች ወንጀል ሰሪው ሲያዝ ተፈቱ

ሰኔ ፭(አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአዲስ አበባ ቄራ አካባቢ የሚኖሩ አለማየሁ ተክሌ፣ ታደሰ አበራ እና ተካልኝ ወልደማርያም በ2003 ዓም ሰኔ አካባቢ ቤት አቃጠላችሁ ተብለው ለ 1 አመት ያክል ከታሰሩ በሁዋላ፣ ድርጊቱን የፈጸመው ሰው ተይዞ ጥፋት መስራቱን ቢያምንም፣ ፖሊስ “አንዴ ተፈርዷል” በሚል ፍርዱን ጨርሰው እንዲወጡ በማስደረጉ፣ ከ3 አመታት በሁዋላ ከቂሊንጦ እስር ቤት መውጣታቸውን  ገልጸዋል።

Read More »

ፖሊሶች በቡራዩ በተነሳው ተቃውሞ ተሳትፈዋል በተባሉት ላይ ሊመሰክሩ ነው

ሰኔ ፬(አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ በቡራዩ ተነስቶ የነበረውን ተቃውሞ መርተዋል የተባሉ 7 ወጣቶች ሰኔ 3 ቀን 2006 ዓም ፍርድ ቤት በቀረበቡበት ወቅት 5 ፖሊሶች እና አንድ የኢህአዴግ ባለስልጣን በእስረኞች ላይ ለመመስከር መቅረባቸው ታውቋል። በመዝገብ ቁጥር 48 ሺ 385 የተከሰሱት ፈይሳ አብዲሳ ገለታ፣ ፋይሳ ጉታ ረጋሳ፣ ታደላ ቶሎሳ ቱሉ፣ ሽሮምሳ ፋይሳ፣ ጆቲ ተመስገን፣ ከተማ ...

Read More »