የገጠር ነዋሪዎች በረሃብ የተነሳ ወደ ባቢሌ መሰደድ ጀምሩ

ኀዳር ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአካባቢው ምንጮች እንደገለጹት ድርቁን ተከትሎ በምስራቅ ሃረርጌ አካባቢ በዘንድሮው አመት 75 በመቶ የሚሆነው ህዝብ በርሃብ መጋለጡን የአካባቢው ባለስልጣናት እየገለጹ ሲሆን፣ በሚቀጥሉት ሳምንታት ዘናብ ካልዘነበ፣ ህዝቡ ሙሉ በሙሉ ፈልሶ ወደ ሀረር ከተማ ሊገባ ይችላል የሚል ስጋት ደቅኗል። አንዳንድ ሴቶችና ህጻናት ረሃቡን በመሸሽ ባቢሌ ከተማ መግባት ጀምረዋል። የአካባቢው ባለስልጣናት እንዲህ አይነት ድርቅ ...

Read More »

ሰማያዊ ፓርቲ በዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የሚወሰደውን የኃይል እርምጃ አወገዘ

ኀዳር ፳፯ (ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በገዛ አፈሙዙ መቃብሩን የሚቆፍር የሽንፈትን ጽዋ ይጎነጫል በሚል መሪ ቃል የአዲስ አበባ አዲሱ ማስተር ፕላንን በመቃወም ሰላማዊ ተቃውሟቸውን የሚያሰሙ ዜጎች ላይ በኃይልና በጠብመንጃ ለመመለስ የሚደረገውን አግባብነትና ኃላፊነት የጎደለው ጭፍን ተግባር እንደሆነ የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ድርጊቱን ኮንኖ የአቋም መግለጫ አውጥቷል። ኢህአዲግ መራሹ መንግሥት በኢትዮጵያ ምድር ላይ የተከለው የጎሳ ፌዴራሊዝም ...

Read More »

በኦሮምያ የተጀመረው የተማሪዎች ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው

ኀዳር ፳፬ (ሃያ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአዲስ አበባ ማስተር ፕላንን ተከትሎ ተማሪዎች የሚያሰሙት ተቃውሞ ዛሬ በቦረና ዞን በቡሌሆራ ዩኒቨርስቲ ተቃውሞ ተነስቶ ታምሩ አኖሌ የተባለ መምህር ጉዳት ደርሶበታል። በተማሪዎች ላይ በተወሰደው እርምጃም የተወሰኑ ተማሪዎች ሳይጎዱ እንዳልቀረ የአካባቢው ምንጮች ግልጸዋል። ተቃውሞው በነቀምቴ፣ ወሊሶ፣ በምስራቅ ሃረርጌ አወዳይና በምእራብ ወለጋ ግዳሚ ከተማ በሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተካሄደ ሲሆን፣ በተቃውሞው ...

Read More »

በረሀቡ ምክንያት ዜጎች መሰደድ ጀምሩ

ኀዳር ፳፬ (ሃያ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በደቡብ ጎንደር እብናት ወረዳ በሚገኙ 11 ቀበሌዎች አርሶአደሮች በቂ የሆነ እርዳታ ሊቀርብላቸው ባለመቻሉ በርካታ ሰዎች ቀያቸውን እየጣሉ በሌሊት መሰደዳቸው ታውቋል። እስካሁን ያልተሰደዱትም ቢሆኑ፣ በታጣቂዎች እየተጠበቁ መሆኑን ጉዳዩን ለማየት ወደ አካባቢው የሄዱ ባለሙያዎች ይናገራሉ። በዚህም ላይ ተረጅዎች የመሬት ግብር ክፈሉ ተብለው ሲገደዱ፣ “የት አምጥተን እንከፍላለን” ብለው መጠየቃቸውንና፣ የመንግሰት ካድሬዎች ” እርዳታ ...

Read More »

ኢህአዴግ በሚተማመንባቸው አባሎቹ ተተቸ

ኀዳር ፳፬ (ሃያ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝና ከቢኔያቸው በተገኙበት ለመጀመሪያ ጊዜ የሕዝብ ተወካይ ከተባሉ ሰዎች ጋር በተደረገው ውይይት ኢህአዴግ የኔ በሚላቸው አባሎችና ደጋፊዎች ከፍተኛ ወቀሳ ቀርቦበታል፡፡ ወ/ሮ አስቴር ማሞ የሚመሩት የህዝብ አገልግሎትና የሰው ኃይል ልማት ሚ/ር አዘጋጅቶት ባለፈው ዕረቡ በጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት በተካሄደው ውይይት ላይ በተለይ የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ተቋማት የሚባሉት እንደፖሊስ፣ ዓቃቤ ሕግ፣ ማረሚያ ...

Read More »

በተለያዩ ወንጀሎች የተከሰሱ ፍርድ ቤት ቀርበው የደረሰባቸውን ስቃይ ተናገሩ

ኀዳር ፳፬ (ሃያ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በእነ ዘላለም ወርቅአገኘሁ የክስ መዝገብ የተከሰሱት አቶ ባህሩ ደጉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደተፈጸመባቸው ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡ ሲሆን፣ በምርመራ ወቅት በግዳጅ ቃላቸውን እንዲሰጡ በመርማሪዎቹ መደረጋቸውንና እራቁታቸውን መደብደባቸውን ከድብደባ ብዛት የተነሳም ሽንታቸውን መቆጣጠር እንደተሳናቸውና የራሳቸውን ሽንት እንዲጠጡ በመርማሪዎች መደረጋቸውን ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል። ” አቶ ባህሩ የግንቦት 7ቱ መሪ ብርሃኑ ነጋ ምንህ ነው? ...

Read More »

በኦሮምያ ክልል የተማሪዎች ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው

ኀዳር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስ አበባ አዲሱን ካርታ ወይም ማስተር ፕላን ተከትሎ በክልሉ ተማሪዎች እያካሄዱት ያለው ተቃውሞ ቀጥሎ፣ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ተማሪዎች ሲገደሉ፣ በርካቶች ደግሞ ቆስለዋል። የክልሉ መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ አድርጓል። በደቡብ ምእራብ ሸዋ ቶሌ ወረዳ ባንቱ ከተማ ተማሪዎች ባስነሱት ተቃውሞ አንድ ደጀኔ ሰርቤሳ የተባለ 10ኛ ክፍል ወጣት ተማሪ የተገደለ ሲሆን፣ በምእራብ ...

Read More »

በጎንደር እስር ቤት ለሁለተኛ ጊዜ በእስረኞች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ

ኀዳር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጎንደር ከተማ ከቀኑ 4፡30 ጀምሮ እስሰ 7፡00 ሰዓት የተክስ ልውውጥ ተካሂዷል፡፡ ሰሞኑን በተፈጠረው የአስር ቤቱ ቃጠሎ ህይወታቸው ያለፉት እስረኞች ቤተሰቦች ‹‹ እስር ቤቱ እስረኞችን ሊያስተምርና ወደ መልካም ህይወት ሊለውጥ እንጅ የራሱን ምክንያት እየፈጠረ ሊገድል አይችልም፡፡የሞቱ ልጆቻችንና ወንድሞቻችንን አስከሬን ስጡን ፡፡›› በሚል ጭቅጭቅ በተፈጠረ አለመግባባት መሳሪያ ከታጠቁት የሟች ቤተሰቦች ጋር የተኩስ ልውውጥ ...

Read More »

በሃዋሳ ቤታቸው የፈረሰባቸው ከፖሊሶች ጋር ተጋጩ

ኀዳር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ምንጮች እንደገለጹት ህዳር 21 ቀን 2008 ዓም ከ100 በላይ ቤቶች የፈረሱ ሲሆን፣ ይህን ተከትሎ ነዋሪዎች በፖሊሶች ላይ ድንጋይ በመወርወር ተቃውሞውን ገልጸዋል። ፖሊሶቹ በወሰዱት አጸፋ እርምጃም በርካታ ሰዎች ተጎደተዋል፤ 24 ሰዎች ደግሞ ተይዘው ታስረዋል። በዚሁ ከተማ ህዳር ወር መግቢያ ላይ አንድ ቻይናዊ ዜጋ አንዱን ኢትዮጵያዊ ሰራተኛ በፌሮ ደብድቦ የገደለው ሲሆን፣ ቻይናዊው ለጊዜው ...

Read More »

በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ የቀረበውን ይግባኝ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አደረገው

ኀዳር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በእነ ዘመነ ካሴ መዝገብ ከ2 ኛ እስከ 5 ኛ ድረስ ለተጠቀሱት ተከሳሾች የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ተጠይቆ እስር ቤቱ በተደጋጋሚ ጊዜያት ሳያቀርባቸው ቢቆይም፣ ተከሳሾቹ ለጠ/ፍርድ ቤት ባመለከቱት መሰረት፣ የፌደራል አቃቤ ህግ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ምስክር ሆነው እንዳይቀርቡ ያቀረበውን ይግባኝ ህዳር 23 ቀን 2008 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ጠቅላይ ፍርድ ...

Read More »