ሰበር ዜና * ከሰዓት በኋላ አብዛኛው የአዲስ አበባ ት/ቤቶች መምህራን አድማውን ተቀላቅለዋል

የመምህራኑ አድማ እንደቀጠለ ነው ከሰዓት በኋላ አብዛኛው የአዲስ አበባ   ት/ቤቶች መምህራን አድማውን ተቀላቅለዋል በአንዳንድ ት/ቤቶች መምህራን ያለ ስራ  በጊቢው ውስጥ ሲንቀሳቀሱ ይታያሉ የኢሀዴግ የፀጥታ  ሀይሎች መምህራኑን ለማስገደድ እየተንቀሳቀሱ ነው